አሜሪካ ኢራን ውስጥ የምድር ዘመቻ ለማድረግም ሆነ በተራዘመ ግጭት ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት የላትም ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ ኢራን ውስጥ የምድር ዘመቻ ለማድረግም ሆነ በተራዘመ ግጭት ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት የላትም ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ተናገሩ
አሜሪካ ኢራን ውስጥ የምድር ዘመቻ ለማድረግም ሆነ በተራዘመ ግጭት ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት የላትም ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2025
ሰብስክራይብ

አሜሪካ ኢራን ውስጥ የምድር ዘመቻ ለማድረግም ሆነ በተራዘመ ግጭት ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት የላትም ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ተናገሩ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በበኩላቸው ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥን ለመዝጋት ከወሰነች ግጭቱ ይባባሳል ብለዋል።

ውሳኔው የአሜሪካን እርምጃ እንደሚያስከትልም አስጠንቅቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0