https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ "ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በየቀኑ በቴሌቪዥን ከሚሉት በተቃራኒ ሩሲያ በመላው ዓለም ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር የቆየ ትስስር አላት" ሲሉ የፊጂታል... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T17:33+0300
2025-06-22T17:33+0300
2025-06-22T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/758631_7:0:633:352_1920x0_80_0_0_c657082e2558d660707aeb5827dd4497.jpg
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ "ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በየቀኑ በቴሌቪዥን ከሚሉት በተቃራኒ ሩሲያ በመላው ዓለም ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር የቆየ ትስስር አላት" ሲሉ የፊጂታል ፈረንሳይ ኃላፊ ጄረሚ ቦሂ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ፈረንሳይ እና ሩሲያ በተለያዩ ደረጃዎች ፖለቲካዊ፣ የኢንዱስትሪ፣ የኢኮኖሚና ንግድ እንዲሁም ባሕላዊ እና ግላዊ ወዳጅነታቸውን ዘላቂና ጥልቅ በሆነ መንገድ አስቀጥለዋል" ሲሉ ከ #SPIEF2025 ፎረም ጎን ለጎን ተናግረዋል። በተጨማሪም ምንም እንኳን የፖለቲካ ውጥረቶች ቢኖሩም ስፖርት አሁንም ሰዎችን የማቀራረብ ኃይል እንዳለው ገልጸዋል። "እንደዚህ ዓይነት ውጥረቶች ከ100 ዓመታት በፊት በኦሎምፒክ ዘመን ሁሉ ነበሩ። ጦርነቶችና ግጭቶች ቢኖሩም ኦሎምፒክ ቀጥሏል። በተለይም በችግር ጊዜ ግንኙነቶችን እና ወዳጃዊ ትስስሮችን መገንባታችንን መቀጠል አለብን" ሲሉ ቦሂ አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
2025-06-22T17:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/758631_86:0:555:352_1920x0_80_0_0_7065317839348f5fdcaed3812f140939.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
17:33 22.06.2025 (የተሻሻለ: 17:54 22.06.2025) ሩሲያ አሁንም ወሳኝ የዓለም አቀፍ ትስስር ማዕከል ናት ሲሉ የፈረንሳይ ስፖርት ወኪል ተናገሩ
"ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በየቀኑ በቴሌቪዥን ከሚሉት በተቃራኒ ሩሲያ በመላው ዓለም ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር የቆየ ትስስር አላት" ሲሉ የፊጂታል ፈረንሳይ ኃላፊ ጄረሚ ቦሂ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ፈረንሳይ እና ሩሲያ በተለያዩ ደረጃዎች ፖለቲካዊ፣ የኢንዱስትሪ፣ የኢኮኖሚና ንግድ እንዲሁም ባሕላዊ እና ግላዊ ወዳጅነታቸውን ዘላቂና ጥልቅ በሆነ መንገድ አስቀጥለዋል" ሲሉ ከ #SPIEF2025 ፎረም ጎን ለጎን ተናግረዋል።
በተጨማሪም ምንም እንኳን የፖለቲካ ውጥረቶች ቢኖሩም ስፖርት አሁንም ሰዎችን የማቀራረብ ኃይል እንዳለው ገልጸዋል።
"እንደዚህ ዓይነት ውጥረቶች ከ100 ዓመታት በፊት በኦሎምፒክ ዘመን ሁሉ ነበሩ። ጦርነቶችና ግጭቶች ቢኖሩም ኦሎምፒክ ቀጥሏል። በተለይም በችግር ጊዜ ግንኙነቶችን እና ወዳጃዊ ትስስሮችን መገንባታችንን መቀጠል አለብን" ሲሉ ቦሂ አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X