https://amh.sputniknews.africa
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ
Sputnik አፍሪካ
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ መካከለኛው ምሥራቅ ተጨማሪ ጦርነት ማስተናገድ አይችልም የሚሉት በዚምባብዌ ቢንዱራ ዩኒቨርስቲ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት መምህር እና ተመራማሪ ሮናልድ... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T17:19+0300
2025-06-22T17:19+0300
2025-06-22T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/758407_0:38:674:417_1920x0_80_0_0_b596ece16fa4bd48d8466a2651d08562.jpg
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ መካከለኛው ምሥራቅ ተጨማሪ ጦርነት ማስተናገድ አይችልም የሚሉት በዚምባብዌ ቢንዱራ ዩኒቨርስቲ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት መምህር እና ተመራማሪ ሮናልድ ቺፔኬ ናቸው። "አሜሪካ እና አይሲስ ኢራቅን ከወረሩ በኋላ የተፈጠረው ጥፋትና ሰብዓዊ ቀውስ ለሁሉም በግልፅ የታየ ነው። ብዙም ሳይርቅ አፍጋኒስታን ጦርነት ባስከተለው ውጤት አሁንም እየተንገዳገደች ነው። ሶሪያም በተመሳሳይ። ለግጭቱ መፍትሄ ለማምጣት ሁሉም መደረግ አለበት" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። አክለውም በቀጣናው ወሳኝ በሆነው የሆርሙዝ መተላለፊያ የሚፈጠር መስተጓጎል የአፍሪካን በር እንደሚያንኳኳም ጠቁመዋል። "የሆርሙዝን የባሕር ወሽመጥ አስፈላጊነት ከግምት ውስጥ በመክተት ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎችን ሊቀሰቅስ ይችላል። ወሳኝ በሆነው የነዳጅ ማስተላለፊያ የሚከሰት ረብሻ በእርግጠኝነት ከባድ መዘዝ ያስከትላል። የነዳጅ ዋጋ ሊያሻቅብ ስለሚችል ከመካከለኛ ምስራቅ ነዳጅ የሚገዙ ሀገራት ሊጎዱ ይችላሉ። መጀመሪያውኑም ደካማ ኢኮኖሚ ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት በተለየ መልኩ ይፈተናሉ" ሲሉ አብራርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/758407_34:0:641:455_1920x0_80_0_0_b0144afe17c1a430453ccca2669cefdb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ
17:19 22.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 22.06.2025) በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የሚፈጠር መስተጓጎል ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ ዚምባብዌያዊው ምሁር አስጠነቀቁ
መካከለኛው ምሥራቅ ተጨማሪ ጦርነት ማስተናገድ አይችልም የሚሉት በዚምባብዌ ቢንዱራ ዩኒቨርስቲ የዓለም አቀፍ ግኑኝነት መምህር እና ተመራማሪ ሮናልድ ቺፔኬ ናቸው።
"አሜሪካ እና አይሲስ ኢራቅን ከወረሩ በኋላ የተፈጠረው ጥፋትና ሰብዓዊ ቀውስ ለሁሉም በግልፅ የታየ ነው። ብዙም ሳይርቅ አፍጋኒስታን ጦርነት ባስከተለው ውጤት አሁንም እየተንገዳገደች ነው። ሶሪያም በተመሳሳይ። ለግጭቱ መፍትሄ ለማምጣት ሁሉም መደረግ አለበት" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አክለውም በቀጣናው ወሳኝ በሆነው የሆርሙዝ መተላለፊያ የሚፈጠር መስተጓጎል የአፍሪካን በር እንደሚያንኳኳም ጠቁመዋል።
"የሆርሙዝን የባሕር ወሽመጥ አስፈላጊነት ከግምት ውስጥ በመክተት ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎችን ሊቀሰቅስ ይችላል። ወሳኝ በሆነው የነዳጅ ማስተላለፊያ የሚከሰት ረብሻ በእርግጠኝነት ከባድ መዘዝ ያስከትላል። የነዳጅ ዋጋ ሊያሻቅብ ስለሚችል ከመካከለኛ ምስራቅ ነዳጅ የሚገዙ ሀገራት ሊጎዱ ይችላሉ። መጀመሪያውኑም ደካማ ኢኮኖሚ ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት በተለየ መልኩ ይፈተናሉ" ሲሉ አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X