የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ
የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2025
ሰብስክራይብ

የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ

ይህም ደቡብ ሱዳን ስምምነቱን በማፅደቅ ስድስተኛዋ ሀገር ከሆነች በሗላ ሲጠበቅ የነበረ ጉዳይ ነው።

ያልፈረሙ ሀገራትን ለማግባባት ልዩ ኮሚቴ መቋቋሙን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።

ግብፅ፣ ሱዳን፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኬንያ ስምምነቱ እስካሁን አልፈረሙም።

የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ የስምምነት ማዕቀፍ የውሃ ሀብቶችን በትብብር ማልማት እና ማስተዳደር የሚያስችል እንደሆነ ይነገራል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0