የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ
16:10 22.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 22.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን በመጪው መስከረም ወር ይቋቋማል ተባለ
ይህም ደቡብ ሱዳን ስምምነቱን በማፅደቅ ስድስተኛዋ ሀገር ከሆነች በሗላ ሲጠበቅ የነበረ ጉዳይ ነው።
ያልፈረሙ ሀገራትን ለማግባባት ልዩ ኮሚቴ መቋቋሙን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።
ግብፅ፣ ሱዳን፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኬንያ ስምምነቱ እስካሁን አልፈረሙም።
የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ የስምምነት ማዕቀፍ የውሃ ሀብቶችን በትብብር ማልማት እና ማስተዳደር የሚያስችል እንደሆነ ይነገራል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X