የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ
የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2025
ሰብስክራይብ

የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ

አሲሚ ጎይታ ሞስኮ ሲደረሱ በክብር ዘበኛ ሰላምታ የተደረገላቸው ሲሆን በሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካሂል ቦግዳኖቭ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

ጎይታ በሩሲያ የሚያደርጉት ይፋዊ ጉብኝት እስከ ሐሙስ ይቆያል። በነገው ዕለት ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ ይኖራቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሊ ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር ለመወያየት ሞስኮ ገቡ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0