'ራስን የመከላከልን' መብት በዘፈቀደ መተርጎም ወደ ትርምስ ይመራል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ'ራስን የመከላከልን' መብት በዘፈቀደ መተርጎም ወደ ትርምስ ይመራል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
'ራስን የመከላከልን' መብት በዘፈቀደ መተርጎም ወደ ትርምስ ይመራል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2025
ሰብስክራይብ

'ራስን የመከላከልን' መብት በዘፈቀደ መተርጎም ወደ ትርምስ ይመራል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

ሰርጌ ላቭሮቭ እስራኤል በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት የሚደግፉት "መጥፎ አሳቢዎች" ብቻ እንደሆኑና አንዳንዶች እስራኤል "ራሷን የመከላከል" መብት አላት ይላሉ ሲሉ ተናግረዋል።

የሩሲያው ከፍተኛ ዲፕሎማት "እስራኤል ራሷን ከምን እንደምትከላከል" በትክክል ግልፅ አለመሆኑን አመላክተዋል።

"እያንዳንዱ ሀገር በተመድ ቻርተር ውስጥ የተቀመጠውን 'ራስን የመከላከል መብት' 'መቼ እንደምጠቀም እኔ ራሴ እወስናለሁ፤ ቻርተሩን ማየት አያስፈልገኝም' በሚል መንገድ እንዲተረጉም ከተፈቀደ  በእርግጥም ዓለም ዓቀፍ ሥርዓት አብቅቶለታል" ሲሉ ለሩሲያ ጋዜጠኛ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0