https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ
ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ የፈጸመችው ጥቃት የእስራኤል ከከሸፈ በኋላ በኔታንያሁ... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T14:03+0300
2025-06-22T14:03+0300
2025-06-22T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/755996_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_11d313e4b2563db74ed3e8411e976f71.jpg
ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ የፈጸመችው ጥቃት የእስራኤል ከከሸፈ በኋላ በኔታንያሁ ትዕዛዝ የተከናወነ፤ ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስና አደገኛ ምሳሌ የሚፈጥር መሆኑን የፖለቲካ ተመራማሪው ኢማድ አብሸናስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። "የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዝምታ ኢራን የእስራኤል እና የአሜሪካ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈፀምን ጨምሮ ምላሽ እንድትሰጥ ነፃነት ይሰጣታል" ሲሉ ባለሙያው አብራርተዋል። የኢራን ምላሽ ለኒውክሌር መርሃ ግብሯ ሕዝባዊ ድጋፍ ሊያቀጣጥል እና "በቀጣናው ተከታይ ውጤት ሊያስነሳ ይችላል" ሲሉም አስጠንቅቀዋል። በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/755996_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_1b5804defa52c58d9f1542e4eb177b66.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ
14:03 22.06.2025 (የተሻሻለ: 14:24 22.06.2025) ትራምፕ እና እስራኤል ከዲፕሎማሲ ይልቅ ግጭትን በመምረጣቸው ዓለም ወደ መጠነ ሰፊ ግጭት ለመግባት አፋፍ ላይ ትገኛለች ሲሉ ኢራናዊው ምሁር ተናገሩ
ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ የፈጸመችው ጥቃት የእስራኤል ከከሸፈ በኋላ በኔታንያሁ ትዕዛዝ የተከናወነ፤ ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥስና አደገኛ ምሳሌ የሚፈጥር መሆኑን የፖለቲካ ተመራማሪው ኢማድ አብሸናስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
"የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዝምታ ኢራን የእስራኤል እና የአሜሪካ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈፀምን ጨምሮ ምላሽ እንድትሰጥ ነፃነት ይሰጣታል" ሲሉ ባለሙያው አብራርተዋል።
የኢራን ምላሽ ለኒውክሌር መርሃ ግብሯ ሕዝባዊ ድጋፍ ሊያቀጣጥል እና "በቀጣናው ተከታይ ውጤት ሊያስነሳ ይችላል" ሲሉም አስጠንቅቀዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X