https://amh.sputniknews.africa
የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል
የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል
Sputnik አፍሪካ
የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል "በዓለም ላይ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት ተቀባይነት በሌላቸው ወይም ፍትሐዊ ባልሆኑ ምክንያቶች ስልታዊ በሆነ መንገድ እየተጠቁ... 22.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-22T10:37+0300
2025-06-22T10:37+0300
2025-06-22T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/754264_0:113:1200:788_1920x0_80_0_0_a5322997cb5c81642cad97103cad0614.jpg
የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል "በዓለም ላይ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት ተቀባይነት በሌላቸው ወይም ፍትሐዊ ባልሆኑ ምክንያቶች ስልታዊ በሆነ መንገድ እየተጠቁ እንደሆነ አምናለሁ" ሲሉ በኢየሩሳሌም የግሪክ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ ቲዎዶስዮስ (ሀና) ለአርቲ አረቢያ ተናግረዋል። "ከሩሲያ ቤተ-ክርስቲያን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተነሳ ኢላማ እና እየተሳደዱ ላሉ የአርሜኒያ እና ዩክሬን ሕጋዊ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ፣ እርዳታ፣ አንድነት ወይም ርህራሄ ተጠያቂ ለመሆን በቂ ምክንያት ሆኗል" ብለዋል። ሩሲያዊ-አርሜኒያዊው ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያንን በመከላከላቸው ታስረው በአርሜኒያ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት፤ "ቤተ-ክርስቲያንን መደገፍ እና መርዳት አንድ መንፈሳዊ እና ሰብዓዊ ተልዕኮ ያለው አማኝ መወጣት ያለበት ግዴታ ነው" ሲሉ ሊቀ ጳጳሱ አጽንኦት ሰጥተዋል። አክለውም ሰዎች ለቤተ-ክርስቲያን ባላቸው ቁርጠኝነት የተነሳ መሳደዳቸው "በፍጹም ተቀባይነት የለውም" ብለዋል። "በአውሮፓ በተለይም በዩክሬን፣ በአርሜኒያ እና በሌሎች ሀገራት ውስጥ በምዕራቡ ዓለም ትዕዛዝ እየተፈጸመ ያለውን የአንዳንድ አብያተ ክርስቲያናትን ስደት፣ ኢላማ መደረግ እና የወረራ ሙከራዎች እንቃወማለን" ሲሉ ሀና ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/16/754264_0:0:1200:900_1920x0_80_0_0_d3b1a08d440afafd1ad975bfdfa66df0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል
10:37 22.06.2025 (የተሻሻለ: 10:54 22.06.2025) የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ በአርመን የኦርቶዶክስ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭቆና ከዩክሬን ክስተቶች ጋር አገናኝተዋል
"በዓለም ላይ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት ተቀባይነት በሌላቸው ወይም ፍትሐዊ ባልሆኑ ምክንያቶች ስልታዊ በሆነ መንገድ እየተጠቁ እንደሆነ አምናለሁ" ሲሉ በኢየሩሳሌም የግሪክ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ የሰባስቲያ ሊቀ ጳጳስ ቲዎዶስዮስ (ሀና) ለአርቲ አረቢያ ተናግረዋል።
"ከሩሲያ ቤተ-ክርስቲያን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተነሳ ኢላማ እና እየተሳደዱ ላሉ የአርሜኒያ እና ዩክሬን ሕጋዊ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ፣ እርዳታ፣ አንድነት ወይም ርህራሄ ተጠያቂ ለመሆን በቂ ምክንያት ሆኗል" ብለዋል።
ሩሲያዊ-አርሜኒያዊው ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያንን በመከላከላቸው ታስረው በአርሜኒያ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት፤ "ቤተ-ክርስቲያንን መደገፍ እና መርዳት አንድ መንፈሳዊ እና ሰብዓዊ ተልዕኮ ያለው አማኝ መወጣት ያለበት ግዴታ ነው" ሲሉ ሊቀ ጳጳሱ አጽንኦት ሰጥተዋል። አክለውም ሰዎች ለቤተ-ክርስቲያን ባላቸው ቁርጠኝነት የተነሳ መሳደዳቸው "በፍጹም ተቀባይነት የለውም" ብለዋል።
"በአውሮፓ በተለይም በዩክሬን፣ በአርሜኒያ እና በሌሎች ሀገራት ውስጥ በምዕራቡ ዓለም ትዕዛዝ እየተፈጸመ ያለውን የአንዳንድ አብያተ ክርስቲያናትን ስደት፣ ኢላማ መደረግ እና የወረራ ሙከራዎች እንቃወማለን" ሲሉ ሀና ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X