https://amh.sputniknews.africa
ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች
ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ቴህራን የኒውክሌር መርሃ-ግብሯ "ሙሉ በሙሉ እንዲቆም እንደማትፈቅድ፤ ነገር ግን ሰላማዊነቱን ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆኗን ለፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል... 21.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-21T19:46+0300
2025-06-21T19:46+0300
2025-06-21T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/752732_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_1d3d2ad19e3314c85261ef707af61c49.jpg
ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ቴህራን የኒውክሌር መርሃ-ግብሯ "ሙሉ በሙሉ እንዲቆም እንደማትፈቅድ፤ ነገር ግን ሰላማዊነቱን ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆኗን ለፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማክሮን አስታውቀዋል። እስራኤል የጥቃት እርምጃዋን ከቀጠለች፤ ኢራን ከመቼውም ግዜ በላይ የከፋ አፀፋዊ ምላሽ እንደምትሰጥ አስጠንቅቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/752732_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c626b1a919da014d1b3e3f7e4175b9e1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች
19:46 21.06.2025 (የተሻሻለ: 20:04 21.06.2025) ኢራን በፈረንሳይ በኩል ለአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ሰጠች
ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ቴህራን የኒውክሌር መርሃ-ግብሯ "ሙሉ በሙሉ እንዲቆም እንደማትፈቅድ፤ ነገር ግን ሰላማዊነቱን ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆኗን ለፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማክሮን አስታውቀዋል።
እስራኤል የጥቃት እርምጃዋን ከቀጠለች፤ ኢራን ከመቼውም ግዜ በላይ የከፋ አፀፋዊ ምላሽ እንደምትሰጥ አስጠንቅቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X