https://amh.sputniknews.africa
የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ
የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ የዩሬዥያ ጥናቶች ማዕከል ባልደረባ የሆኑት ሃዛል ቻጋን ኤልቢር ለስፑትኒክ እንደገለፁት የአርሜኒያዊው ነጋዴ... 21.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-21T18:26+0300
2025-06-21T18:26+0300
2025-06-21T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/752082_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_649f24b8fc455e833574e11b7b4facd3.jpg
የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ የዩሬዥያ ጥናቶች ማዕከል ባልደረባ የሆኑት ሃዛል ቻጋን ኤልቢር ለስፑትኒክ እንደገለፁት የአርሜኒያዊው ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን እስር የመጠነ ሰፊ ፖለቲካዊ አዝማሚያ ምልክት ነው። "ፓሺንያን እና ሊቀ ጳጳስ ባግራጥ ጋልስታንያን ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ተጋጭተው ነበር። አሁን ደግሞ ለአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ድጋፍ የገለጹት ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን ስለ መታሰራቸው እየተነጋገርን ነው።" የአርሜኒያ ባለሥልጣናት እነዚህን ስልቶች በተደጋጋሚ ተጠቅመዋል ሲሉም ጠቁመዋል። “አሜሪካ እና ምዕራባውያን ፓሺንያንን ለመሳብ እየሞክሩ ነው። እርሳቸውም ይህን ሁኔታ ለራሳቸው ፍላጎት እየተጠቀሙበት ነው" ብለዋል።በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/752082_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_497388a3e991b88a902d33fdc7465b7f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ
18:26 21.06.2025 (የተሻሻለ: 18:34 21.06.2025) የአርሜኒያ መሪ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እየበዘበዙ እና “በምዕራቡ ዓለም ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ግልጽ ነው” ሲሉ ቱርካዊው ባለሙያ ተናገሩ
የዩሬዥያ ጥናቶች ማዕከል ባልደረባ የሆኑት ሃዛል ቻጋን ኤልቢር ለስፑትኒክ እንደገለፁት የአርሜኒያዊው ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን እስር የመጠነ ሰፊ ፖለቲካዊ አዝማሚያ ምልክት ነው።
"ፓሺንያን እና ሊቀ ጳጳስ ባግራጥ ጋልስታንያን ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ተጋጭተው ነበር። አሁን ደግሞ ለአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ድጋፍ የገለጹት ነጋዴ ሳምቬል ካራፔትያን ስለ መታሰራቸው እየተነጋገርን ነው።"
የአርሜኒያ ባለሥልጣናት እነዚህን ስልቶች በተደጋጋሚ ተጠቅመዋል ሲሉም ጠቁመዋል።
“አሜሪካ እና ምዕራባውያን ፓሺንያንን ለመሳብ እየሞክሩ ነው። እርሳቸውም ይህን ሁኔታ ለራሳቸው ፍላጎት እየተጠቀሙበት ነው" ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X