ስፑትኒክ አፍሪካ የ2025 የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ሚዲያ ሽልማቶችን አሸነፈ

ሰብስክራይብ

ስፑትኒክ አፍሪካ የ2025 የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ሚዲያ ሽልማቶችን አሸነፈ

በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የተዘጋጀው ሦስተኛው ውድድር ዝርዝር ዘገባዎች፣ መጽሔቶች፣ ዘጋቢ ፊልሞች እና ሪፖርቶችን ያካተተ ነበር።

በአህመድ ታሂር ባኪት የሚቀርበው የፈረንሳይኛ ፖድካስት "Avenir Souverain" "የአፍሪካ ቋንቋዎች ዓለም አቀፋዊ እና ዲጂታል ዓለምን እንዴት ይጋፈጣሉ" በሚል ርዕስ የቀረበው ክፍል የዳኞችን ቀልብ ስቧል።

በኮትዲቯር አቢጃን በተካሄደው የሕብረቱ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የጊኒ ቢሳው የመረጃ ሚኒስትር ሽልማቱን አበርክተዋል።

ሙሉውን የፈረንሳይኛ ቅጂ እዚህ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ስፑትኒክ አፍሪካ የ2025 የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ሚዲያ ሽልማቶችን አሸነፈ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ስፑትኒክ አፍሪካ የ2025 የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ሚዲያ ሽልማቶችን አሸነፈ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0