https://amh.sputniknews.africa
ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ
ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ኩሪየር የአርሜኒያ እንግሊዝኛ ቋንቋ ህትመት አዘጋጅ የሆነት ሃሩት ሳሱንያን ለስፑትኒክ... 21.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-21T17:22+0300
2025-06-21T17:22+0300
2025-06-21T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/750862_0:78:1280:798_1920x0_80_0_0_48e797e9d5cf21f86f557bcb6116ea42.jpg
ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ኩሪየር የአርሜኒያ እንግሊዝኛ ቋንቋ ህትመት አዘጋጅ የሆነት ሃሩት ሳሱንያን ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "ሳሙኤል ካራፔትያንን በአስቸኳይ እንዲፈቱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ ዓለም አቀፍ ጫና ይኖራል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል። ፓሺንያን በሀገሪቱ ቤተ-ክርስቲያን እና የቆዩ ልማዶቿን እንደሚደግፍ ከገለፁ በኋላ ካራፔትያንን እንዲታሰሩ ለፖሊስ "በሕገ-ወጥ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።" ፓሺንያን "ፍርድ ቤቱ በሌለ ወንጀል በሕገ-ወጥ ክስ እንዲመሰርትባቸው" እንዳዘዙ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/750862_57:0:1224:875_1920x0_80_0_0_06566291a002ea7e5ad1d6868b058c4d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ
17:22 21.06.2025 (የተሻሻለ: 17:44 21.06.2025) ዓለም አቀፍ ጫና የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካራፔትያንን እንዲፈቱ ያስገድዳቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ አሜሪካዊው አክቲቪስት ገለፁ
በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ኩሪየር የአርሜኒያ እንግሊዝኛ ቋንቋ ህትመት አዘጋጅ የሆነት ሃሩት ሳሱንያን ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "ሳሙኤል ካራፔትያንን በአስቸኳይ እንዲፈቱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ ዓለም አቀፍ ጫና ይኖራል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል።
ፓሺንያን በሀገሪቱ ቤተ-ክርስቲያን እና የቆዩ ልማዶቿን እንደሚደግፍ ከገለፁ በኋላ ካራፔትያንን እንዲታሰሩ ለፖሊስ "በሕገ-ወጥ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።" ፓሺንያን "ፍርድ ቤቱ በሌለ ወንጀል በሕገ-ወጥ ክስ እንዲመሰርትባቸው" እንዳዘዙ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X