https://amh.sputniknews.africa
የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ
የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ "የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን በቤተ-ክርስቲያን ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ መግባት የለባቸውም። የአርሜኒያ ሕገ-መንግሥት... 21.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-21T16:55+0300
2025-06-21T16:55+0300
2025-06-21T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/750424_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7b7b1c7811dbad7ef41a6bf1ae1f9b1d.jpg
የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ "የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን በቤተ-ክርስቲያን ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ መግባት የለባቸውም። የአርሜኒያ ሕገ-መንግሥት ሐይማኖትና መንግሥት መለያየት እንዳለባቸው ስለሚደነግግ ይህን ለማድረግ ሥልጣን የላቸውም" ሲሉ የካሊፎርኒያ ኩሪየር ዕለታዊ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሃሩት ሳሱንያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ፓሺንያን ቤተ-ክርስቲያኗን ለራሳቸው የፖለቲካ ዓላማ ለመጠቀም ፓትርያርክ ጋሬጊን በታዛዥ ቄስ ለመተካት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል። "ቤተክርስቲያኗ የትኛውንም ዓይነት የካህናት ሹመት ጉዳይ የምታስተዳድርበት ከ1 ሺህ 700 ዓመታት በላይ የቆዩ ሥርዓቶች አሏት" ሲሉ አስረድተዋል። አክለውም ፓሺንያን ሕግ እየጣሱ መሆናቸውን ሳሱንያን ተናግረዋል። "ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸውን ዴሞክራሲያዊ ቢሉም፤ ከእሳቸው ጋር የማይስማሙትን መታገስ የማይችሉ አምባገነን ናቸው" ሲሉ ሳሱንያን አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/15/750424_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fc9e4cc9596647417b1b1a44b490293b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ
16:55 21.06.2025 (የተሻሻለ: 17:04 21.06.2025) የካራፔትያን እስር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አምባገነን እንደሆኑ ያሳያ ነው ሲሉ በአሜሪካ የአርሜኒያ ዲያስፖራ ተወካይ ተናገሩ
"የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን በቤተ-ክርስቲያን ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ መግባት የለባቸውም። የአርሜኒያ ሕገ-መንግሥት ሐይማኖትና መንግሥት መለያየት እንዳለባቸው ስለሚደነግግ ይህን ለማድረግ ሥልጣን የላቸውም" ሲሉ የካሊፎርኒያ ኩሪየር ዕለታዊ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሃሩት ሳሱንያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ፓሺንያን ቤተ-ክርስቲያኗን ለራሳቸው የፖለቲካ ዓላማ ለመጠቀም ፓትርያርክ ጋሬጊን በታዛዥ ቄስ ለመተካት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
"ቤተክርስቲያኗ የትኛውንም ዓይነት የካህናት ሹመት ጉዳይ የምታስተዳድርበት ከ1 ሺህ 700 ዓመታት በላይ የቆዩ ሥርዓቶች አሏት" ሲሉ አስረድተዋል።
አክለውም ፓሺንያን ሕግ እየጣሱ መሆናቸውን ሳሱንያን ተናግረዋል።
"ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸውን ዴሞክራሲያዊ ቢሉም፤ ከእሳቸው ጋር የማይስማሙትን መታገስ የማይችሉ አምባገነን ናቸው" ሲሉ ሳሱንያን አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X