የብሔራዊ ገንዘቦች አጠቃቀም መጨመር ዓለም አቀፍ ፋይናንስን ዳግም ለመቅረፅ እንደሚያስችል የብሪክስ ባንክ ኃላፊ ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየብሔራዊ ገንዘቦች አጠቃቀም መጨመር ዓለም አቀፍ ፋይናንስን ዳግም ለመቅረፅ እንደሚያስችል የብሪክስ ባንክ ኃላፊ ገለፁ
የብሔራዊ ገንዘቦች አጠቃቀም መጨመር ዓለም አቀፍ ፋይናንስን ዳግም ለመቅረፅ እንደሚያስችል የብሪክስ ባንክ ኃላፊ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.06.2025
ሰብስክራይብ

የብሔራዊ ገንዘቦች አጠቃቀም መጨመር ዓለም አቀፍ ፋይናንስን ዳግም ለመቅረፅ እንደሚያስችል የብሪክስ ባንክ ኃላፊ ገለፁ

"አዲስ የፋይናንስ ሥርዓት ስለመመሥረት ስንወያይ ማንኛውንም ገንዘብ እየተቃወምን አይደለም። ለምሳሌ እንደ ዶላር ወይም ዩሮ ያሉ ጠንካራ ገንዘቦች ላይ ምንም ቅዋሜ የለብንም። እኛ እየገለፅን ያለንው የተለያዩ መገበያያዎችን መጠቀም እንደምንፈልግ ነው፤ ለብሔራዊ ምንዛሪዎች የበለጠ ትኩረት መስጠት እንሻለን። አጠቃቀማቸው ለምሳሌ በንግድ ልውውጦች ውስጥ የሚቻልና እየጨመረም ያለ ነው" ሲሉ የብሪክስ አዲስ ልማት ባንክ ኃላፊ ዲልማ ሩሴፍ በ #SPIEF2025 ላይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

የቀድሞዋ የብራዚል ፕሬዝዳንት እያደገ የመጣውን ብዝሃነት የሚያንፀባርቁ የኢኮኖሚ ለውጦች ላይ አስተያየት በሰጡበት ወቅት የተናገሩት ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0