"የካራፔትያን እስር ምዕራባውያን በአርሜኒያ የሚያደርሱት 'ኦርዌሊያናዊ' የኃይማኖት ጭቆና ምልክት ነው"

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"የካራፔትያን እስር ምዕራባውያን በአርሜኒያ የሚያደርሱት 'ኦርዌሊያናዊ' የኃይማኖት ጭቆና ምልክት ነው"
የካራፔትያን እስር ምዕራባውያን በአርሜኒያ የሚያደርሱት 'ኦርዌሊያናዊ' የኃይማኖት ጭቆና ምልክት ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.06.2025
ሰብስክራይብ

"የካራፔትያን እስር ምዕራባውያን በአርሜኒያ የሚያደርሱት 'ኦርዌሊያናዊ' የኃይማኖት ጭቆና ምልክት ነው"

እስሩ ምዕራባውያን ሕዝቦች ላይ ያሚደርጉት ቁጥጥር አካል ነው ሲሉ የሰርቢያዊው ኤሚር ኩስቱሪካ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

እርምጃውን "የኦርዌሊያን ማሕበረሰብ" ምልክት ሲሉ የጠሩት ሲሆን ቤተ-ክርስቲያንን በማሕበራዊ ሚዲያዎች መከላከል እስር እያስከተለ እንደሆነ ገልጸዋል።

በዩክሬን እና ሞንቴኔግሮ ያለውን በመጥቀስ ክስተቱን በተደጋጋሚ እየታየ ካለው ሐይማኖታዊ ጭቆና ጋር አያይዘውታል።

"ይህን ዘለንስኪም በዩክሬን እያደረገው ያለ ነው፤ በሞንቴኔግሮም ለማድረግ የሞከሩት ይሄንኑ ነው። ነገር ግን ሕዝብ በመነሳቱ ቤልግሬድ ቤተክርስቲያኗን ለመከላከል ቻለች። ለእኛ አሁን የቀረን ነገር ቢኖር እንደ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ጥበቃ እንዳለን ማመን እና ጥበቃውን በወንድማዊ ሩሲያ መፈለግ ነው" ብለዋል።

የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን በሥልጣኔ ትግል ውስጥ የመጨረሻ የነጻነት መከታ እንደሆነች ገልጸዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0