ዩክሬን የተሻለ እጣ ፈንታ ይገባታል ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
10:21 21.06.2025 (የተሻሻለ: 10:34 21.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ዩክሬን የተሻለ እጣ ፈንታ ይገባታል ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
ፑቲን ከስካይ ኒውስ አረቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ስለ ዩክሬን ግጭት የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
▪ኪዬቭ በአራቱ አዲስ ሩሲያ ክልሎች የተካሄደውን ሕዝበ ውሳኔ የማትቀበል ከሆነ ጦርነቱ ዳግም ሊባባስ ይችላል።
▪ዩክሬን ግጭቱን በሚያራዝሙ እና ሩሲያን በሚቃወሙ ሶስተኛ ወገኖች እጅ መሳሪያ መሆን የለባትም።
▪በዩክሬን አመራር ውስጥ የናዚ አካላት ሊኖሩ አይገባም።
▪ፑቲን ዩክሬን ብሔራዊ ጥቅሟን እንደምትከተል ተስፋ ያደርጋሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X