ፑቲን ዩክሬን በአራቱ ክልሎች የተደረጉትን የሕዝበ ውሳኔ ውጤቶች መቀበል አለባት ሲሉ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ዩክሬን በአራቱ ክልሎች የተደረጉትን የሕዝበ ውሳኔ ውጤቶች መቀበል አለባት ሲሉ ተናገሩ
ፑቲን ዩክሬን በአራቱ ክልሎች የተደረጉትን የሕዝበ ውሳኔ ውጤቶች መቀበል አለባት ሲሉ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.06.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ዩክሬን በአራቱ ክልሎች የተደረጉትን የሕዝበ ውሳኔ ውጤቶች መቀበል አለባት ሲሉ ተናገሩ

ፕሬዝዳንቱ ለስካይ ኒውስ አረቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ አብዛኛው የዩክሬን ሕዝብ ከሩሲያ ጋር ወዳጅነት ለመመሥረት እንደሚፈልግ ተናግረዋል።

በፈረንጆቹ መስከረም 2022 የዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ የሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም የዛፖሮዥዬ እና የኬርሶን ክልሎች ሩሲያን ለመቀላቀል በሕዝበ ውሳኔ ወስነዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0