ፑቲን ሩሲያ የዩክሬን ሱሚ ከተማን የመቆጣጠር ግብ የላትም ነገር ግን ጉዳዩ ከጨዋታ ወጪ አይደለም ብለዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ሩሲያ የዩክሬን ሱሚ ከተማን የመቆጣጠር ግብ የላትም ነገር ግን ጉዳዩ ከጨዋታ ወጪ አይደለም ብለዋል
ፑቲን ሩሲያ የዩክሬን ሱሚ ከተማን የመቆጣጠር ግብ የላትም ነገር ግን ጉዳዩ ከጨዋታ ወጪ አይደለም ብለዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.06.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ሩሲያ የዩክሬን ሱሚ ከተማን የመቆጣጠር ግብ የላትም ነገር ግን ጉዳዩ ከጨዋታ ወጪ አይደለም ብለዋል

የሩሲያ መሪ በዩክሬን ዙሪያ የሰጡት መግለጫ ክፍል ሁለት፡-

▪ በሱሚ ክልል ውስጥ ያለው የሩሲያ በፈር ዞን ከ8-12 ኪሎ ሜትር ይደርሳል።

▪የሩሲያ ጦር በሱሚ ክልል የሚወስደው እርምጃ ግጭቱ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ይመሠረታል።

▪ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የፀጥታ ቀጣና እንድትፈጥር ተገድዳለች፤ ይህም ቀድሞውንም በቂ ያልሆነውን የዩክሬን ኃይል ትኩረት ከፋፍሏል።

▪ ዩክሬን የውጊያ ዝግጁነቷን አጥታለች፤ የሠራዊቱ የሰው ኃይል 47 በመቶው ብቻ ነው።

▪ ኪዬቭ የኩርስክ ክልልን በማጥቃት በራሷ ላይ ችግር ፈጥራለች።

▪ የዩክሬን ታጣቂ ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጭምር ብዙ ወንጀሎችን ፈጽመዋል።

▪ዩክሬናውያን ከውጭ ስፖንሰሮቻቸው ተጨማሪ ገንዘብ ይፈልጋሉ፤ ግማሹን ይሰርቃሉ።

▪ ኪዬቭ በኩርስክ ክልል ላይ ያደረሰችው ጥቃት ከምዕራባውያን ስፖንሰሮች እርዳታ የማግኘት ፖለቲካዊ ዓላማ ነበረው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0