የካራፔትያን እስር በአርሜኒያ ቤተክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው መጠነ ሰፊ ጥቃት አካል ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየካራፔትያን እስር በአርሜኒያ ቤተክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው መጠነ ሰፊ ጥቃት አካል ነው
የካራፔትያን እስር በአርሜኒያ ቤተክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው መጠነ ሰፊ ጥቃት አካል ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.06.2025
ሰብስክራይብ

የካራፔትያን እስር በአርሜኒያ ቤተክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው መጠነ ሰፊ ጥቃት አካል ነው

"የአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በአርሜኒያ ማህበረሰብ ውስጥ እጅግ በጣም ተፅዕኖ ፈጣሪ የማህበራዊ ኃይል ናት። ነፃነቷ እና ውስጣዊ ራስ ገዝነቷ ለድርድር አይቀርብም፡፡ ይህን ለማዳከም የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የሞስኮ ፓትርያርክ ቃል አቀባይ ቫችታንግ ኪፕሺዜ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንደ ነጋዴው እና በጎ አድራጊው ሳምቬል ካራፔትያን ያሉ የሐይማኖት እና የባሕል ጠባቂዎች ኢላማ ሲደረጉ ሕብረተሰቡ መረጋጋትን በመተው ግጭትን ሊመርጥ እንደሚችል አስጠነቅቃለች።

እንደ ኪፕሺዜ ገለጻ የአርሜኒያ ቤተክርስቲያን ጠንካራ ደጋፊ የሆኑት የካራፔትያን መታሰር፤ ከአርሜኒያ ሐይማኖታዊ መሠረቶች ጋር የማይስማሙ ሰዎችን ለማፈን እየተደረገ ያለ ትልቅ ጥረት አካል ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0