በሳዑዲ አረቢያ ሁለተኛው ግዙፍ ወርቅ አውጪ በኢትዮጵያ ለመሠማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሳዑዲ አረቢያ ሁለተኛው ግዙፍ ወርቅ አውጪ በኢትዮጵያ ለመሠማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ
በሳዑዲ አረቢያ ሁለተኛው ግዙፍ ወርቅ አውጪ በኢትዮጵያ ለመሠማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.06.2025
ሰብስክራይብ

በሳዑዲ አረቢያ ሁለተኛው ግዙፍ ወርቅ አውጪ በኢትዮጵያ ለመሠማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

የሳዑዲ ወርቅ አውጪ ድርጅት ልዑክ በኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ዙሪያ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን ጋር ተወያይቷል።

ኮሚሽነሩ ሀገሪቱ ተወዳዳሪ የኢንቨስትመንት ሥርዓት የመዘርጋት ሥራ እያከናወነች እንደሆነ  አብራርተዋል፡፡

የሳዑዲ ወርቅ አውጪ ድርጅት በዓመት ሁለት ቶን ወርቅ ያመርታል። በሞሮኮ፣ ኡዝቤኪስታን እና በሌሎችም ሀገራት በወርቅ ምርት ላይ ተሠማርቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0