ኢትዮጵያ ባለፉት 11 ወራት ከውጪ ንግድ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ባለፉት 11 ወራት ከውጪ ንግድ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች ተባለ
ኢትዮጵያ ባለፉት 11 ወራት ከውጪ ንግድ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ባለፉት 11 ወራት ከውጪ ንግድ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች ተባለ

ገቢው በሀገሪቱ የወጪ ንግድ ታሪክ ከፍተኛው እንደሆነ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ውቅት ተናግረዋል።

በወጪ ንግድ ምቹ  ምህዳር መፈጠሩ፣ የተለያዩ የሕግና አሠራር ማነቆዎች መፈታታቸው፣ ከላኪዎችና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በተሻለ ቅንጅት በመሠራቱ ለተመዘገበው ውጤት ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል።

የወጪ ንግድ ገቢው ከ2016 በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ 3 ነጥብ 96 ቢሊየን ዶላር በላይ ጭማሪ አሳይቷል።

ሊጠናቀቅ ሳምንታት በቀሩት በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ከ 8 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅም ጠቁመዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0