https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ የኋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት አሜሪካ በጦርነቱ ውስጥ ስለሚኖራት ጣልቃ ገብንት አቋማቸውን... 19.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-19T21:07+0300
2025-06-19T21:07+0300
2025-06-19T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/13/733628_0:34:1200:709_1920x0_80_0_0_aafa5c059ea48eafdad84ae65357b2e4.jpg
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ የኋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት አሜሪካ በጦርነቱ ውስጥ ስለሚኖራት ጣልቃ ገብንት አቋማቸውን ያሳውቃሉ ብለዋል።ከኢራን ጋር በኒውክሌር መርሃ ግብሯ ዙሪያ "የተሳካ ድርድር" ሊካሄድ ይችላል ብለው እንደሚያምኑም ገልፀዋል። ኋይት ሃውስ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነቷን መቀጠሏን ጠቁሟል።በእንግሊዘኛ ያነብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/13/733628_106:0:1095:742_1920x0_80_0_0_fdd3c866003a714bd6f1ae3f9e455d9a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ
21:07 19.06.2025 (የተሻሻለ: 21:24 19.06.2025) ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሠንዘር ዕቅዳቸውን በተመለከተ ውሳኔያቸውን በቅርቡ ይፋ አደረጋለሁ አሉ
የኋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት አሜሪካ በጦርነቱ ውስጥ ስለሚኖራት ጣልቃ ገብንት አቋማቸውን ያሳውቃሉ ብለዋል።
ከኢራን ጋር በኒውክሌር መርሃ ግብሯ ዙሪያ "የተሳካ ድርድር" ሊካሄድ ይችላል ብለው እንደሚያምኑም ገልፀዋል።
ኋይት ሃውስ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነቷን መቀጠሏን ጠቁሟል።
በእንግሊዘኛ ያነብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X