ቭላድሚር ፑቲን ከ #SPIEF2025 ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲል ጋር ተገናኝተው ተወያዩ
19:00 19.06.2025 (የተሻሻለ: 19:24 19.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቭላድሚር ፑቲን ከ #SPIEF2025 ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲል ጋር ተገናኝተው ተወያዩ
በስብሰባው የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦
🟠 ፑቲን የሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ ግንኙነት በስትራቴጂካዊ አጋርነት መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ እያደገ ነው ብለዋል።
🟠 ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ቋሚ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀው፤ መልካም ምኞታቸውን ልከዋል።
🟠 ማሻቲሌ የደቡብ አፍሪካ ሕዝብ ሞስኮ ከአፓርታይድ አገዛዝ ነፃ እንዲወጡ ያደረገችውን ድጋፍ መቼም ቢሆን አይረሱም ብለዋል።
🟠 ፑቲን ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር ለሩሲያ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X