ቭላድሚር ፑቲን ከኢንዶኔዢያ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቭላድሚር ፑቲን ከኢንዶኔዢያ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ
ቭላድሚር ፑቲን ከኢንዶኔዢያ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.06.2025
ሰብስክራይብ

ቭላድሚር ፑቲን ከኢንዶኔዢያ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ከ #SPIEF2025 ጎን ለጎን በተደረገው ስብሰባ ላይ የተናገሯቸው ቁልፍ  መግለጫዎች፡-

▪ ሩሲያ የብሪክስ አባል የሆነችው ኢንዶኔዢያ ለቡድኑ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደምታደርግ ተስፋ ታደርጋለች።

▪ የኢንዶኔዢያው ፕሬዝዳንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ በዚህ ዓመት የስፒፍ ጉባኤ “ዋና እንግዳ” ናቸው።

▪ ሩሲያ እና ኢንዶኔዢያ ወታደራዊ ቴክኖሎጂ እና ትራንስፖርትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ትብብራቸውን ለመቀጠል አቅደዋል።

▪ በሩሲያ እና በኢንዶኔዢያ መካከል ያለው የንግድ ልውውጥ እየጨመረ ነው።

▪ በነዳጅና ኢነርጂ፣ ግብርና፣ ህዋ እና የትራንስፖርት ቴክኖሎጂ ዘርፎች ዕድሎች እየተከፈቱ ነው።

የኢንዶኔዢያው ፕሬዝዳንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ መግለጫዎች፡-

▪ ኢንዶኔዢያ ብሪክስን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቀላቀል ላደረገችው ድጋፍ ሞስኮን ታመሰግናለች።

▪ ሀገሪቱ ከሩሲያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች በተለይም በንግድ መስክ ትብብርን ለማዳበር ከፍተኛ ትኩረት እየሰጠች ነው።

▪ኢንዶኔዢያ በዩሬዥያ ከኢኮኖሚ ሕብረት ነፃ የንግድ ቀጣና ጋር ትብበር ለመፍጠር ከፍተኛ ፍላጎት አላት።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0