https://amh.sputniknews.africa
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ የቡርኪና ፋሶ የኢነርጂ ሚኒስትር ያኮባ ዛብሬ ጎውባ ከ #SPIEF2025 ጎንዮሽ በቡርኪና ፋሶ እና በሩሲያ መካከል የተፈረመውን የትብብር ስምምነት... 19.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-19T17:56+0300
2025-06-19T17:56+0300
2025-06-19T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/13/731823_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d27eb52f51fed5719bf17fec324aad6c.jpg
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ የቡርኪና ፋሶ የኢነርጂ ሚኒስትር ያኮባ ዛብሬ ጎውባ ከ #SPIEF2025 ጎንዮሽ በቡርኪና ፋሶ እና በሩሲያ መካከል የተፈረመውን የትብብር ስምምነት "በጣም ጠቃሚ እርምጃ " ሲሉ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገልጸውታል። "ከወዲሁ ብዙ እርምጃዎችን ወስደናል፤ ከሮሳቶም ጋር ከተፈረመው ፍኖተ ካርታ ባሻገር፤ እ.ኤ.አ በ2024 አራት የመግባቢያ ስምምነቶች ማጠናቀቅ ችለናል" ሲሉ ተናግረዋል። ቡርኪና ፋሶ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማስጀመር የሮሳቶምን የገንዘብ እና የቴክኒክ ፕሮፖዛል እየተጠባበቀች ነው ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
2025-06-19T17:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/13/731823_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_25e48fed3bcb564aa60f29f5f0634ab6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
17:56 19.06.2025 (የተሻሻለ: 18:04 19.06.2025) ቡርኪና ፋሶ በኒውክሌር ዘርፍ ከሩሲያ ጋር አዲስ የትብብር መስክ እንደከፈተች የሀገሪቱ ባለሥልጣን ተናገሩ
የቡርኪና ፋሶ የኢነርጂ ሚኒስትር ያኮባ ዛብሬ ጎውባ ከ #SPIEF2025 ጎንዮሽ በቡርኪና ፋሶ እና በሩሲያ መካከል የተፈረመውን የትብብር ስምምነት "በጣም ጠቃሚ እርምጃ " ሲሉ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገልጸውታል።
"ከወዲሁ ብዙ እርምጃዎችን ወስደናል፤ ከሮሳቶም ጋር ከተፈረመው ፍኖተ ካርታ ባሻገር፤ እ.ኤ.አ በ2024 አራት የመግባቢያ ስምምነቶች ማጠናቀቅ ችለናል" ሲሉ ተናግረዋል።
ቡርኪና ፋሶ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማስጀመር የሮሳቶምን የገንዘብ እና የቴክኒክ ፕሮፖዛል እየተጠባበቀች ነው ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X