የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በደቡብ ሱዳን ለሚገኝ ሆስፒታል የህክምና መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በደቡብ ሱዳን ለሚገኝ ሆስፒታል የህክምና መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በደቡብ ሱዳን ለሚገኝ ሆስፒታል የህክምና መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በደቡብ ሱዳን ለሚገኝ ሆስፒታል የህክምና መድኃኒቶችና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

ልዑኩ የወባ መድኃኒቶችን፣ የህመም ማስታገሻዎችን፣ አንቲባዮቲኮችን፣ እንደ የደም ግፊት ያሉ ሥር የሰደዱ በሽታዎችን ለማከም የሚያገለግሉ መድኃኒቶችን እና የቀዶ ጥገና ቁሳቁሶችን በጆንግሌ ክልል ቦር ስቴት ሆስፒታል አበርክቷል።

የኢትዮጵያ ሰለም አስከባሪ ኃይል አዛዥ ሌተናንት ኮሎኔል ደሳለኝ ሳህል በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር "የሁለት ሀገራት ሰዎች ብንሆንም፤ አንድ ቤተሰብ ነን፤ ቤተሰብ ደግሞ ያለውን ያጋራል" ብለዋል።

ከድጋፉ በተጨማሪ ሰላም አስከባሪ ኃይሉ ለእርዳታ መኪኖች ከለላ እንዲሁም በአካባቢው ጥበቃ በማድረግ ህይወት አዳኝ አገልግሎቶች ለሕዝቡ እንዲደርሲ የበኩሉን ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0