በአፋር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ300 በላይ ፋብሪካዎች ተገንብተዋል ተባለ
13:22 19.06.2025 (የተሻሻለ: 13:34 19.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአፋር ባለፉት ሰባት ዓመታት ከ300 በላይ ፋብሪካዎች ተገንብተዋል ተባለ
በክልሉ ከፍተኛ አምራቾች ወደ ሥራ ገብተው እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።
የተገነቡት ፋብሪካዎች፦
🟠አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ምርት አምራች ፋብሪካዎችና
🟠አንድ ኢንደስትሪ ፓርክ
🟠የጨውና የብሮሚን ማምረቻ ፋብሪካዎች
አፍዴራ ላይ ብቻ ከ20 በላይ ፋብሪካዎች መገንባተቸው ተገልጿል፡፡
ፋብሪካዎቹ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥረዋል ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
