#viraI| በፓኪስታን የጃፋር ኤክስፕረስ ባቡር የቦንብ ጥቃት ደረሰበት

ሰብስክራይብ

#viraI| በፓኪስታን የጃፋር ኤክስፕረስ ባቡር የቦንብ ጥቃት ደረሰበት

የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ዛሬ ከኩዌታ ወደ ፔሻዋር ሲጓዝ በነበረው ባቡር ላይ በደረሰ ፍንዳታ በጃኮባባድ ስድስት ፉርጎዎች ከሀዲዱ ወጥተዋል።

ምንም ዓይነት ጉዳት የደረሠ የለም። ባለሥልጣናት ምርመራ እስኪያደርጉ ድረስ የባቡር አገልግሎት ቆሟል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ#viraI| በፓኪስታን የጃፋር ኤክስፕረስ ባቡር የቦንብ ጥቃት ደረሰበት
#viraI| በፓኪስታን የጃፋር ኤክስፕረስ ባቡር የቦንብ ጥቃት ደረሰበት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0