ሩሲያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በኢንዱስትሪና ኢነርጂ ትብብር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ገለፁ
16:15 18.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 18.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በኢንዱስትሪና ኢነርጂ ትብብር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሩሲያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በኢንዱስትሪና ኢነርጂ ትብብር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ገለፁ
ሚካሂል ሚሹስቲን ከደቡብ አፍሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ ጋር በሞስኮ ባደረጉት ውይይት ላይ የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦
▪ሞስኮ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ትብብር ማጠናከር ላይ ከፍተኛ ትኩረት ትሰጣለች፣
▪በሞስኮ እና ፕሪቶሪያ መካከል የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብርን ማሳደግ ላይ ያተኮረ ልዩ ስብሰባ በ #SPIEF2025 ይካሄዳል፣
▪ደቡብ አፍሪካ ከሩሲያ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር ትሻለች፣
▪ደቡብ አፍሪካ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን በእጥፍ ለማሳደግ አቅዳለች፤
▪ፕሪቶሪያ ተጨማሪ የግብርና ምርቶችን ወደ ሩሲያ ለመላክ ትፈልጋለች፤ የሀገሪቱ ገበያ ለሩሲያ ኩባንያዎች ክፍት ናቸው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X