ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ የሁለትዮሽ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ የሁለትዮሽ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገለፀ
ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ የሁለትዮሽ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.06.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ የሁለትዮሽ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገለፀ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት በሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም #SPIEF2025 ጎን ለጎን ያሏቸውን እቅዶች ረዳታቸው ኡሻኮቭ ገልፀዋል፦

እሮብ፦ ከአዲሱ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ስብሰባ ይኖራቸዋል።

ሐሙስ፦ ከኢንዶኔዢያ ፕሬዝዳንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ ጋር የሚወያዩ ሲሆን ስምምነቶች እና የጋራ የጋዜጣዊ መግለጫዎችን ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አርብ፦ ከቻይና ምክር ቤት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲንግ ሹኢሻንግ ጋር የሚካሄድ ውይይት።

▪ከኦፔክ ዋና ፀሐፊ ሃይተም አል-ጋሃስ ጋር የሚካሄድ ንግግር።

▪ከባህሬን ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሼክ ናሰር ቢን ሃማድ አል-ካሊፋ ጋር የሚደረግ ስብሰባ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0