የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ በፕዮንግያንግ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ በፕዮንግያንግ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ በፕዮንግያንግ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.06.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ በፕዮንግያንግ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

🟠 ኪም ጆንግ ኡን በኪዬቭ የወደሙ የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለመጠገን 5 ሺህ ወታደራዊ የግንባታ ሠራተኞችን ወደ ሩሲያ ለመላክ ወስነዋል፡፡

🟠 የሰሜን ኮሪያው መሪ በተጨማሪም የሩሲያን ግዛት ከፈንጂ የማጽዳት ሥራ ለማገዝ 1 ሺህ የፈንጂ አምካኞችን ወደ ሩሲያ ለመላክ ወስነዋል፡፡

🟠 ሾይጉ ከ30 ዓመታት በላይ የተቋርጠው የሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያ የቀጥታ በረራ በቅርብ ጊዜ እንደሚጀመር ተስፋ እንዳላቸው ገልፀዋል፡፡

🟠 የፒዮንግያንግ ጉብኝት የደህንነት ጉዳዮችን መወያየት ላይ ትኩረቱ ያደረገ ነበር፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0