ኮትዲቯር በትንሹ 100 ቶን የሚመዘን የወርቅ ክምችት አገኘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮትዲቯር በትንሹ 100 ቶን የሚመዘን የወርቅ ክምችት አገኘች
ኮትዲቯር በትንሹ 100 ቶን የሚመዘን የወርቅ ክምችት አገኘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.06.2025
ሰብስክራይብ

ኮትዲቯር በትንሹ 100 ቶን የሚመዘን የወርቅ ክምችት አገኘች

ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀው የወርቅ ክምችት የተገኘው በቡንካኒ ክልል ዶሮፖ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው።

ሬዞሉት የማዕድን ኩባንያ በትናትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ቤውግሬ ማምቤ በተገኙበት ግኝቱን ይፋ አድርጓል።

ኩባንያው የማዕድን ማውጫ ግንባታ ላይ 510 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት ለማድረግ አቅዷል።

ኩባንያው ተጨማሪ 204 ሚሊዮን ዶላር በሀገሪቱ ውስጥ ለሚያደርገው የማዕድን ፍለጋ ኢንቨስት ይደረጋል።

የማዕድን ማውጫው ግንባታ እ.ኤ.አ በ2026 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ይጀምራል።

የማዕድን ማውጫው እ.ኤ.አ በ2028 ሥራ የሚጀምር እና ከ20 ዓመታት በላይ የሚሠራ ሲሆን ከ3 ሺህ  በላይ የሥራ ዕድሎችን ይፈጥራል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0