https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ "ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በቅን ልቦና ልትሸምግል ትችላለች። ዋሽንግተን እና የእስራኤል... 16.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-16T20:05+0300
2025-06-16T20:05+0300
2025-06-16T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/700648_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_057315669275510ce2a0c1e576d9827b.jpg
ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ "ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በቅን ልቦና ልትሸምግል ትችላለች። ዋሽንግተን እና የእስራኤል ሽምግልናውን ተቀብለው በኢራን ላይ የከፈተቱን ጦርነት ለማቆም እና ጥቃቶቹን ለማቋረጥ እውነተኛ ፍላጎት ካሳዩ አዎንታዊ ውጤት ሊገኝ ይችላል" ሲሉ አድናን መንሱር ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ጥያቄው ዩናይትድ ስቴትስ ኢራንንም ሆነ እስራኤልን የሚያስማማ መፍትሄ ለመቀበል ፍቃደኛ ናት? ወይስ የራሷን እና የእስራኤልን ጥቅም ብቻ የሚያስጠብቅ ሁኔታዎችን ለመጫን ትፈልጋለች ነው ብለዋል መንሱር። ዲፕሎማቱ አክለውም ሞስኮ በመካከለኛው ምስራቅ ከሚገኙ ሁሉም ወገኖች ጋር ያላት ወዳጃዊ ግንኙነት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በኢራን እና በእስራኤል መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም ትልቅ ሚና እንዲጫወቱ ዕድል እንደፈጠረላቸው አጽዕኖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/700648_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_d88fb45c2c35ef3d9551b3e63ee1d71a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
20:05 16.06.2025 (የተሻሻለ: 20:24 16.06.2025) ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በገለልተኝነት ልትሸምግል እንደምትችል የቀድሞ የሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
"ሩሲያ በእስራኤል እና ኢራን መካከል ያለውን ግጭት በቅን ልቦና ልትሸምግል ትችላለች። ዋሽንግተን እና የእስራኤል ሽምግልናውን ተቀብለው በኢራን ላይ የከፈተቱን ጦርነት ለማቆም እና ጥቃቶቹን ለማቋረጥ እውነተኛ ፍላጎት ካሳዩ አዎንታዊ ውጤት ሊገኝ ይችላል" ሲሉ አድናን መንሱር ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ጥያቄው ዩናይትድ ስቴትስ ኢራንንም ሆነ እስራኤልን የሚያስማማ መፍትሄ ለመቀበል ፍቃደኛ ናት? ወይስ የራሷን እና የእስራኤልን ጥቅም ብቻ የሚያስጠብቅ ሁኔታዎችን ለመጫን ትፈልጋለች ነው ብለዋል መንሱር።
ዲፕሎማቱ አክለውም ሞስኮ በመካከለኛው ምስራቅ ከሚገኙ ሁሉም ወገኖች ጋር ያላት ወዳጃዊ ግንኙነት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በኢራን እና በእስራኤል መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም ትልቅ ሚና እንዲጫወቱ ዕድል እንደፈጠረላቸው አጽዕኖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X