https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ
ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ ▪ መሪዎቹ ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆምና አከራካሪ ጉዳዮች በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈታታቸውን እንደሚደግፉ ገልፀዋል። ▪... 16.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-16T14:37+0300
2025-06-16T14:37+0300
2025-06-16T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/695593_0:36:1280:756_1920x0_80_0_0_ab5cb2d93c3f283257f0fc7e6f6c3c6c.jpg
ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ ▪ መሪዎቹ ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆምና አከራካሪ ጉዳዮች በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈታታቸውን እንደሚደግፉ ገልፀዋል። ▪ ፑቲን በሩሲያ እና ዩክሬን ቀጥተኛ ድርድር ዙሪያ ቱርክ ላደረገችው የዝግጅት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ▪ በተጨማሪም ኤርዶአን ለፑቲን እና ለመላው ሩሲያውያን የሩሲያ ቀን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/695593_113:0:1168:791_1920x0_80_0_0_da4d502ccad3045c50fa40dfbef4e606.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ
14:37 16.06.2025 (የተሻሻለ: 14:54 16.06.2025) ፑቲን እና ኤርዶአን በስልክ ባደረጉት ንግግር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘዋል ሲል ክሬምሊን ገለፀ
▪ መሪዎቹ ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆምና አከራካሪ ጉዳዮች በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈታታቸውን እንደሚደግፉ ገልፀዋል።
▪ ፑቲን በሩሲያ እና ዩክሬን ቀጥተኛ ድርድር ዙሪያ ቱርክ ላደረገችው የዝግጅት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
▪ በተጨማሪም ኤርዶአን ለፑቲን እና ለመላው ሩሲያውያን የሩሲያ ቀን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X