https://amh.sputniknews.africa/20250616/695534.html
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት እና የቱርክ አቻቸው በእስራኤል እና ኢራን ግጭት ዙሪያ መምከራቸው የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል።ኤርዶአን እስራኤል በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት ተከትሎ የተባባሰው የኃይል እርምጃ... 16.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-16T14:11+0300
2025-06-16T14:11+0300
2025-06-16T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/696016_0:21:454:276_1920x0_80_0_0_2771067130ed6ec9cef1344451859c4b.jpg
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት እና የቱርክ አቻቸው በእስራኤል እና ኢራን ግጭት ዙሪያ መምከራቸው የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል።ኤርዶአን እስራኤል በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት ተከትሎ የተባባሰው የኃይል እርምጃ አጠቃላይ የቀጣናውን ደህንነት አደጋ ላይ ጥሏል ሲሉ ለፑቲን ተናግረዋል። በተጨማሪም ቱርክ እስራኤል በኢራን ላይ የምትሰነዘረውን ጥቃት ለማስቆም ዲፕሎማሲያዊ ተነሳሽነቶች ላይ ማተኮሯን ለሩሲያው መሪ አሳውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/696016_30:0:425:296_1920x0_80_0_0_61dac6865ec2547f2ad9b54ee4a0320e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ
14:11 16.06.2025 (የተሻሻለ: 15:04 16.06.2025) ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት እና የቱርክ አቻቸው በእስራኤል እና ኢራን ግጭት ዙሪያ መምከራቸው የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል።
ኤርዶአን እስራኤል በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት ተከትሎ የተባባሰው የኃይል እርምጃ አጠቃላይ የቀጣናውን ደህንነት አደጋ ላይ ጥሏል ሲሉ ለፑቲን ተናግረዋል።
በተጨማሪም ቱርክ እስራኤል በኢራን ላይ የምትሰነዘረውን ጥቃት ለማስቆም ዲፕሎማሲያዊ ተነሳሽነቶች ላይ ማተኮሯን ለሩሲያው መሪ አሳውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X