ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ
ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.06.2025
ሰብስክራይብ

ኤርዶአንና ፑቲን የስልክ ውይይት አደረጉ

የሩሲያ ፕሬዝዳንት እና የቱርክ አቻቸው በእስራኤል እና ኢራን ግጭት ዙሪያ መምከራቸው የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል።

ኤርዶአን እስራኤል በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት ተከትሎ የተባባሰው የኃይል እርምጃ አጠቃላይ የቀጣናውን ደህንነት አደጋ ላይ ጥሏል ሲሉ ለፑቲን ተናግረዋል።

በተጨማሪም ቱርክ እስራኤል በኢራን ላይ የምትሰነዘረውን ጥቃት ለማስቆም ዲፕሎማሲያዊ ተነሳሽነቶች ላይ ማተኮሯን ለሩሲያው መሪ አሳውቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0