https://amh.sputniknews.africa
በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ
በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ ከኪዬቭ 78 የሞቱ የሩሲያ ወታደሮች አስከሬን መቀበላቸውን የሞስኮ ከፍተኛ ተደራዳሪ ገልፀዋል። የእስረኞች ልውውጥም እንደቀጠለ... 16.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-16T14:22+0300
2025-06-16T14:22+0300
2025-06-16T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/694809_0:102:1280:822_1920x0_80_0_0_a6034f4a7b5dab27bfcc35793331821e.jpg
በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ ከኪዬቭ 78 የሞቱ የሩሲያ ወታደሮች አስከሬን መቀበላቸውን የሞስኮ ከፍተኛ ተደራዳሪ ገልፀዋል። የእስረኞች ልውውጥም እንደቀጠለ ሜዴኒስኪ አክለው አስታውቀዋል።ሩሲያ 2 ሺህ 239 ተጨማሪ የዩክሬናውያን ወታደሮች አስከሬን ለኬዬቭ ለማስተላለፍ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/10/694809_24:0:1256:924_1920x0_80_0_0_3045e4c49ce444efaa21e7aeac442b45.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ
14:22 16.06.2025 (የተሻሻለ: 14:34 16.06.2025) በኢስታንቡል ስምምነት መሰረት ሩሲያ 6 ሺህ 60 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬንን አስረክባ አጠናቃለች ሲሉ ሜዲንስኪ አስታወቁ
ከኪዬቭ 78 የሞቱ የሩሲያ ወታደሮች አስከሬን መቀበላቸውን የሞስኮ ከፍተኛ ተደራዳሪ ገልፀዋል።
የእስረኞች ልውውጥም እንደቀጠለ ሜዴኒስኪ አክለው አስታውቀዋል።
ሩሲያ 2 ሺህ 239 ተጨማሪ የዩክሬናውያን ወታደሮች አስከሬን ለኬዬቭ ለማስተላለፍ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X