የኢትዮጵያ የመንገድ ትስስር ወደ 75 ሺህ ኪሎሜትር ማደጉ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የመንገድ ትስስር ወደ 75 ሺህ ኪሎሜትር ማደጉ ተገለፀ
የኢትዮጵያ የመንገድ ትስስር ወደ 75 ሺህ ኪሎሜትር ማደጉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የመንገድ ትስስር ወደ 75 ሺህ ኪሎሜትር ማደጉ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ዮናስ አያሌው እንደገለፁት የሀገሪቱ የመንገድ መሠረተ ልማት ከስድስት እና ከሰባት ዓመታት በፊት 26 ሺህ ኪሎ ሜትር ብቻ ነበር። 

ዳይሬክተሩ "መሠረተ ልማት ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የሀገሪቱ የመንገድ መሠረተ ልማት ከ500 ፐርሰንት በላይ እድገት አስመዝግቧል ብለዋል።

አክለውም ይህ እድገት ኢትዮጵያ መሠረተ ልማት ለማዘመን ያላትን ቁርጠኝነት የሚያንፀባርቅ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0