ኢትዮጵያ 32 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ የደን ውጤቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷን አስታወቀች
18:44 15.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 15.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ 32 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ የደን ውጤቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ 32 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ የደን ውጤቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷን አስታወቀች
የኢትዮጵያ ደን ልማት መሥሪያ ቤት በ2017 የበጀት ዓመት አስር ወራት ከውጭ የሚገቡ 3 ነጥብ 75 ሚሊየን ቶን የደን ውጤቶችን ማስቀረት እንደተቻለ አስታውቋል።
ሀገሪቱ ከውጭ ለምታስገባቸው የደን ውጤቶች በዓመት ከ110 ሚሊየን ዶላር በላይ ታወጣለች ሲል የሀገር ውስጥ ጋዜጣ የተቋሙን ኃላፊ ጠቅሶ ዘግቧል።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለውጭ ሀገራት በቀረቡ የተለያዩ የደን እና የእንጨት ምርቶች 1.42 ሚሊየን ዶላር አግኝታለች።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X