የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና እሁድ የኤአይ ስቱዲዮ በሰው ሰራሽ አስተውህሎት አጠቃቀም ዙሪያ ያሰለጠኗቸውን 25 የሚዲያ ባለሙያዎች አስመርቀዋል።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ቴክኖሎጂውን በመገናኛ ብዙኃን የይዘት ሥራዎች ውስጥ በመጠቀም ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከርና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር ማዋል እንደሚገባ አጽዕኖት ሰጥተዋል።

ሰልጣኞቹ ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቁ ፊልሞችን በማምረት፣ ሌሎች ሙያተኞችን በማሰልጠን፣ ስለ ቴክኖሎጂው ግንዛቤ ለመፍጠር መሥራት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር እንዲጠቀሙ ተጠየቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0