https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ ሥልጠናው “በየብስ ላይ የተመሠረቱ ሲሙሌተሮች እና ትክክለኛ የውሃ ሁኔታዎችን በመጠቀም" እንደተከናወነ ተገልጿል። በዲጂታል ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች... 15.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-15T17:45+0300
2025-06-15T17:45+0300
2025-06-15T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0f/687091_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f41696885a4492be21cf679f18d2cf7d.jpg
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ ሥልጠናው “በየብስ ላይ የተመሠረቱ ሲሙሌተሮች እና ትክክለኛ የውሃ ሁኔታዎችን በመጠቀም" እንደተከናወነ ተገልጿል። በዲጂታል ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች የታገዘ የውሃ ላይ ስልቶች፣ በቀን በሌሊት ከነጥብ ነጥብ ቅኝት፣ የባሕር ኃይል ትጥቆች የምርት ሂደት ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የሙከራ ልምምድ፤ በፈጣን ጀልባ በውሃ ላይ አሰሳ እና የነፍስ አድን ሥልጠናዎች መሠጠታቸውን የመከላከያ ሠራዊት አስታውቋል። የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ ኮሞዶር ጀማል ቱፊሳ “ዘመናዊ የሆኑ ፈጣን ጀልባዎች ሲበላሹ በአጭር ጊዜ ጠግነው ወደ ግዳጅ መመለስ የሚያስችል ሥልጠናም ጎን ለጎን እየተካሄደ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0f/687091_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_aac6d62d86480bff448930392e76d7c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ
17:45 15.06.2025 (የተሻሻለ: 18:04 15.06.2025) የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል “የአፈጻጸም ብቃቱን” ለማሳደግ የፈጣን ጀልባ ስልጠና እያጠናከረ መሆኑን አስታወቀ
ሥልጠናው “በየብስ ላይ የተመሠረቱ ሲሙሌተሮች እና ትክክለኛ የውሃ ሁኔታዎችን በመጠቀም" እንደተከናወነ ተገልጿል።
በዲጂታል ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች የታገዘ የውሃ ላይ ስልቶች፣ በቀን በሌሊት ከነጥብ ነጥብ ቅኝት፣ የባሕር ኃይል ትጥቆች የምርት ሂደት ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የሙከራ ልምምድ፤ በፈጣን ጀልባ በውሃ ላይ አሰሳ እና የነፍስ አድን ሥልጠናዎች መሠጠታቸውን የመከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ ኮሞዶር ጀማል ቱፊሳ “ዘመናዊ የሆኑ ፈጣን ጀልባዎች ሲበላሹ በአጭር ጊዜ ጠግነው ወደ ግዳጅ መመለስ የሚያስችል ሥልጠናም ጎን ለጎን እየተካሄደ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X