ፑቲን እና ትራምፕ ቅዳሜ በስልክ እንደተወያዩ የፕሬዝዳንቱ ረዳት ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን እና ትራምፕ ቅዳሜ በስልክ እንደተወያዩ የፕሬዝዳንቱ ረዳት ተናገሩ
ፑቲን እና ትራምፕ ቅዳሜ በስልክ እንደተወያዩ የፕሬዝዳንቱ ረዳት ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.06.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን እና ትራምፕ ቅዳሜ በስልክ እንደተወያዩ የፕሬዝዳንቱ ረዳት ተናገሩ

▪ የፑቲን እና ትራምፕ ውይይት ጠቃሚ እንደነበርና መሪዎቹ በመካከለኛው ምስራቅ ስላለው አስከፊ ሁኔታ እንደመከሩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ ገልፀዋል።

▪ የሩሲያው መሪ ትናንት ከኢራን ፕሬዝዳንት እና ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ስላደረጉት የስልክ ውይይት ለትራምፕ አጋርተዋል።

▪ ፑቲን ለትራምፕ በኢራን የኒውክሌር ዶሴ ላይ ለሁሉም ተቀባይ የሆኑ ስምምነቶችን ለማግኘት ሩሲያ ያቀረበችውን ሃሳብ አስታውሰዋል።

▪ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ሁኔታ በጣም አሳሳቢ ሲሉ ገልፀውታል። ፕሬዝዳንቶቹ በኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙሪያ ወደሚደረገው ድርድር መመለስን ከጨዋታ ውጪ አላደረጉም።

▪ ፑቲን ከዩክሬን ጋር የተደረሠውን የኢስታንቡል ስምምነት ትግበራ በተመለከተ ለአሜሪካው መሪ ገለጻ አድርገዋል።

▪ እንደ ፑቲን ገለጻ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ያላትን ድርድር ለመቀጠል ዝግጁ ነች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0