በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

ሰብስክራይብ

በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ አካል የነበሩት 249 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ሀገራቸው ሲደርሱ በመከላከያ ሚኒስትሩ አንጂ ሞትሼጋ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

ሞትሼጋ በአቀባበሉ ላይ ባደረጉት ንግግር "ወታደሮቻችን በጥሩ መንፈስ ላይ መሆናቸውን እና ወደ ቤታቸው በመመለሳቸው ከልብ መደሰታቸውን ማየታችን የማያወላውል የአርበኝነት መንፈሳቸውን ከማሳየቱም በላይ የሪፐብሊኩን የግዛት አንድነት ለመከላከል እና ሕዝቡን ለመደግፍ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልፅ ያሳያል" ብለዋል።

ባለፈው መጋቢት ማህበረሰቡ የተልዕኮውን ማብቃት ያወጀ ሲሆን ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ደቡብ አፍሪካ ወታደሮቿን እና የጦር መሳሪያዎቿን በተለያየ ምዕራፍ ማስወጣት ጀምራለች።

እ.ኤ.አ በ2024 መጨረሻ ላይ በኮንጎ ኃይሎች እና በኤም-23 አማፂያን መካከል የተፈጠረው ግጭት እየተባባሰ በመምጣቱ 17 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ተገድለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሠማርተው የነቀሩ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች የመጀመሪያ ቡድን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0