ሞስኮ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጉዳይ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሞስኮ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጉዳይ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ
ሞስኮ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጉዳይ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.06.2025
ሰብስክራይብ

ሞስኮ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ጉዳይ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ

ሚኒስትሩ ሰርጌ ላቭሮቭ ከኢራን አቻቸው አባስ አራግቺ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት የተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦

▫ሞስኮ እስራኤል በቴህራን ላይ የፈፀመችውን ወታደራዊ እርምጃ ታወግዛለች ሲሉ ላቭሮቭ አጽንኦት ሰጥተዋል።

▫ሩሲያ በኢራን እና እስራኤል መካከል ያለውን ግጭት ለማርገብ የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ዝግጁ ነች።

▫ላቭሮቭ እስራኤል በኢራን ላይ በፈፀመችው ጥቃት ለተጎዱት ሰዎች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል።

▫የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ሁኔታ በተመለከተ ግንኙነታቸውን ለመቀጠል ተስማምተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0