https://amh.sputniknews.africa
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ
Sputnik አፍሪካ
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ ጥናቱ በተመድ የሰብዓዊ ሰፈራ መርሃ ግብር ምሥራቅ አፍሪካ ቢሮ ላለፉት ሶስት ዓመት ሲካሄድ ቆይቷል። "ይህ ጥናት ነባር ክፍተቶችን በመሙላት፤ ከተሞቻችን በተለያዩ... 14.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-14T17:44+0300
2025-06-14T17:44+0300
2025-06-14T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0e/673504_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_88155e58c2af7022824164ebe5759f02.jpg
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ ጥናቱ በተመድ የሰብዓዊ ሰፈራ መርሃ ግብር ምሥራቅ አፍሪካ ቢሮ ላለፉት ሶስት ዓመት ሲካሄድ ቆይቷል። "ይህ ጥናት ነባር ክፍተቶችን በመሙላት፤ ከተሞቻችን በተለያዩ የልማት ዘርፎች እንዲተሳሰሩ ያስችላል" ሲሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ደኤታ ፈንታ ደጀን በጥናቱ ርክክብ ወቅት ተናግረዋል። ጥናቱ በሀገሪቱ የሚገኙ ዘጠኝ ከተሞችን ለማስተሳሠር ያለመ ነው ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0e/673504_54:0:907:640_1920x0_80_0_0_c6b1cc63758f80bbcf818a274b9a516c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ
17:44 14.06.2025 (የተሻሻለ: 18:04 14.06.2025) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር 7.2 ሚሊየን ዶላር የፈጀ የክልል ልማት ጥናት ተረከበ
ጥናቱ በተመድ የሰብዓዊ ሰፈራ መርሃ ግብር ምሥራቅ አፍሪካ ቢሮ ላለፉት ሶስት ዓመት ሲካሄድ ቆይቷል።
"ይህ ጥናት ነባር ክፍተቶችን በመሙላት፤ ከተሞቻችን በተለያዩ የልማት ዘርፎች እንዲተሳሰሩ ያስችላል" ሲሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ደኤታ ፈንታ ደጀን በጥናቱ ርክክብ ወቅት ተናግረዋል።
ጥናቱ በሀገሪቱ የሚገኙ ዘጠኝ ከተሞችን ለማስተሳሠር ያለመ ነው ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X