የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.06.2025
ሰብስክራይብ

የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ

ሀገሪቱ የምትተገብረው አካታች መርሃ ግብር በትምህርት፣ በጤና፣ በሥራ ዕድል፣ በዲጂታል አና ሌሎች አገልግሎቶችም ስደተኞችን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ኮሚሽነሩ ፊሊፖ ግራንዲ ተናግረዋል።

ፖሊሲውን ሌሎች ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ነው ብለዋል። ግራንዲ በአዲስ አበባ በስደተኞች ዙሪያ በተካሄደ ከፍተኛ ጉባኤ ላይ ተሳትፈዋል።

ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት ከአንድ ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች ከለላ ሰጥታ ትገኛለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0