የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ
17:16 14.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 14.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር የኢትዮጵያን አካታች ፖሊሲ አወደሡ
ሀገሪቱ የምትተገብረው አካታች መርሃ ግብር በትምህርት፣ በጤና፣ በሥራ ዕድል፣ በዲጂታል አና ሌሎች አገልግሎቶችም ስደተኞችን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ኮሚሽነሩ ፊሊፖ ግራንዲ ተናግረዋል።
ፖሊሲውን ሌሎች ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ነው ብለዋል። ግራንዲ በአዲስ አበባ በስደተኞች ዙሪያ በተካሄደ ከፍተኛ ጉባኤ ላይ ተሳትፈዋል።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት ከአንድ ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች ከለላ ሰጥታ ትገኛለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X