315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ
315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.06.2025
ሰብስክራይብ

315 የተሳካ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ

በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ 522 ሰዎች የዐይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ገብተዋል።

ህክምናው በስፋት እየተሰጠ የሚገኘው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምኒልክ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነው።

በሀዋሳ፣ በጎንደር፣ በጅማ እና መቀሌ ሆስፒታሎች የዐይን ብሌን ቀዶ ህክምናው እየተሰጠ እንደሚገኝም አገልግሎቱ አስታውቋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0