https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ "ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ አናውቅም። የእስራኤል ሕዝብ ለሚከተለው የኢራን ጥቃት እንዲዘጋጅ አድርገናል። ሕዝቡን ለሚመጡት ከባድ ቀናት... 13.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-13T20:05+0300
2025-06-13T20:05+0300
2025-06-13T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0d/667931_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_467a2167f175675f2c306f2a5a35ef32.jpg
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ "ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ አናውቅም። የእስራኤል ሕዝብ ለሚከተለው የኢራን ጥቃት እንዲዘጋጅ አድርገናል። ሕዝቡን ለሚመጡት ከባድ ቀናት እያዘጋጀን ነው። ስጋቱን እንዳስወገድን እስክናረጋግጥ ድረስ እርምጃችንን እንቀጥላለን" ብለዋል። አምባሳደሩ በተጨማሪም ቴህራን እስራኤልን ለመውረር እቅድ እንዳላት መታወቁ ለተሰነዘረው ጥቃት ምክንያት ነው ብለዋል። እስራኤል ከቴህራን የኒውክሌር መርሃ ግብር በተጨማሪ የባለስቲክ ሚሳኤል ልማቷን መግታት ላይ እንዳነጣጠረች አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
2025-06-13T20:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0d/667931_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_b62c403fdd41c012fb22c57ab0d1d65e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
20:05 13.06.2025 (የተሻሻለ: 20:54 13.06.2025) እስራኤል ኢራን ላይ የከፈተችው ዘመቻ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ አታውቅም ሲሉ የሀገሪቱ የተመድ ልዑክ ተናገሩ
"ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ አናውቅም። የእስራኤል ሕዝብ ለሚከተለው የኢራን ጥቃት እንዲዘጋጅ አድርገናል። ሕዝቡን ለሚመጡት ከባድ ቀናት እያዘጋጀን ነው። ስጋቱን እንዳስወገድን እስክናረጋግጥ ድረስ እርምጃችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።
አምባሳደሩ በተጨማሪም ቴህራን እስራኤልን ለመውረር እቅድ እንዳላት መታወቁ ለተሰነዘረው ጥቃት ምክንያት ነው ብለዋል።
እስራኤል ከቴህራን የኒውክሌር መርሃ ግብር በተጨማሪ የባለስቲክ ሚሳኤል ልማቷን መግታት ላይ እንዳነጣጠረች አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X