በአዲስ አበባ ለ300 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የከተማው የሥራና ክህሎት ቢሮ ገለፀ
18:48 13.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 13.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአዲስ አበባ ለ300 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የከተማው የሥራና ክህሎት ቢሮ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአዲስ አበባ ለ300 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የከተማው የሥራና ክህሎት ቢሮ ገለፀ
የሥራ ዕድሎቹ የተፈጠሩት በበጀት አመቱ አስር ወራት ወስጥ ነው።
የሥራ ዕድል የተፈጠረባቸው ቁልፍ ዘርፎች፦
🟠በአገልግሎት፣
🟠በማኑፋክቸሪንግ፣
🟠በንግድ እና በከተማ ግብርናን ጨምሮ በሌሎች ዋና ዋና ዘርፎች።
▪በተመሳሳይ ወቅት ወደ 200 ሺህ የሚጠጉ ነዋሪዎች የአጭር ጊዜ የገበያ ተኮር ስልጠና አግኝተዋል።
▪በተጨማሪ 30 ሺህ መደበኛ ሰልጣኞች በአሁኑ ወቅት በመዲናዋ በሚገኙ 15 የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ሥልጠና እየወሰዱ ነው ሲል የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X