https://amh.sputniknews.africa
የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ
የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ ዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ወቅታዊ መረጃ ያቀርባል ተብሏል። "እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው... 13.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-13T18:59+0300
2025-06-13T18:59+0300
2025-06-13T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0d/666848_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a426cd580f39e1a16658ef379ac27239.jpg
የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ ዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ወቅታዊ መረጃ ያቀርባል ተብሏል። "እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ ቀጠሮ ተይዟል። ስብሰባው ዛሬ ለሊት 8 ሰዓት ይጀምራል። በሀገሪቱ ውስጥ ስላሉት የኒውክሌር ተቋማት ሁኔታ ከአቶሚክ ኤጀንሲው መረጃ እየጠበቅን ነው" ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሩሲያ ምክትል ቋሚ ተወካይ ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ በቴሌግራም ቻናላቸው ላይ ፅፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0d/666848_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e25d2bf1fe3c915e79f4edfdbb321f45.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ
18:59 13.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 13.06.2025) የፀጥታው ምክር ቤት በኢራን ጉዳይ ዛሬ ለሊት እንደሚሰበሰብ በተመድ የሩሲያ ተልዕኮ አስታወቀ
ዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ወቅታዊ መረጃ ያቀርባል ተብሏል።
"እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ ቀጠሮ ተይዟል። ስብሰባው ዛሬ ለሊት 8 ሰዓት ይጀምራል። በሀገሪቱ ውስጥ ስላሉት የኒውክሌር ተቋማት ሁኔታ ከአቶሚክ ኤጀንሲው መረጃ እየጠበቅን ነው" ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሩሲያ ምክትል ቋሚ ተወካይ ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ በቴሌግራም ቻናላቸው ላይ ፅፈዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X