ትራምፕ እስራኤል በኢራን ኢላማዎች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት እንደሚደግፉ፤ ጥቃቱ የተሳካ እንደነበር ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ እስራኤል በኢራን ኢላማዎች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት እንደሚደግፉ፤ ጥቃቱ የተሳካ እንደነበር ገለፁ
ትራምፕ እስራኤል በኢራን ኢላማዎች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት እንደሚደግፉ፤ ጥቃቱ የተሳካ እንደነበር ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.06.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ እስራኤል በኢራን ኢላማዎች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት እንደሚደግፉ፤ ጥቃቱ የተሳካ እንደነበር ገለፁ

እስራኤል በቴህራን የመኖሪያ አካባቢዎች ባካሄደችው ጥቃት በትንሹ 78 ሰዎች ሲገደሉ 329 ቆስለዋል ሲል ፋርስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።

ትራምፕ በቴህራን ወግ አጥባቂዎች ከወዲሁ ከአሜሪካ ጋር የሚደረገው ውይይት እንደበቃ እየተናገሩ እንደሆነና ጊዜ ከማለፉ በፊት ወደ ድርድሩ እንዲመለሱ ጠይቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0